ዛሬ፤ ማክሰኞ፣ ጥቅምት 29/2015 ዓ.ም. ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የምርጫ ቀን ነው። አሜሪካዊያን የተወካዮች ምክር ቤቱ በማን አብላጫ መቀመጫ ቁጥር ሥር ሆኖ እንደሚቀጥል ይወስናሉ። ይህ የፕሬዘዳንት ጆ ባይደን የሥልጣን ዘመን አማካይ ጊዜ ምርጫ ነው።
የ2015 ዓ.ም የአጋማሽ ዘመን ምርጫ

1
ልዊስተን፤ ሜን ውስጥ የቆመ ምልክት ጥቅምት 29/2015 ዓ.ም. ነዋሪዎች የዜግነት ተግባራቸውን እንዲወጡ ያሳስባል

2
የዋርዊክ፤ ሮድ አይላንድ መራጮች በአስፕሬይ ቦት ሃውስ የህዝብ አዳራሽ ድምፃቸውን ለመስጠት ተሰልፈዋል። ጥቅምት 29/2015

3
በኒው ዮርክ ብሩክሊን ክፍለ ከተማ ብሩክሊን ቤተ መዘክር ውስጥ መራጯ ድምፃቸውን ለመስጠት ወደ ኤሌክትሮኒክ ቆጣሪ መሣሪያው እየሄዱ ነው።

4
መራጮች ራይዳል፣ ፔንሲልቬንያ ውስጥ ድምፅ ለመስጠት ተሰልፈዋል። ጥቅምት 29/2015