በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በስደተኞች ላይ የተሰሩ ሁለት ጥናታዊ ፊልሞች ለኦስካር ሽልማት ታጩ


በስደተኞች ላይ የተሰሩ ሁለት ጥናታዊ ፊልሞች ለኦስካር ሽልማት ታጩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00

ወደ ጣልያንና የግሪክ የባህር ወደብ የሚጎርፉ ስደተኞች ላይ የተሰሩ ሁለት ጥናታዊ ፊልሞች የዚህ አመት የኦስካር እጩ ሆነዋል። በ ጃንፍራንኮ ሮሲ የተዘጋጀው ፋየር አት ሲ “fire at sea” የተሰኘው ፊልም በረጅም ጥናታዊ ፊልም መደብ ፎር ፖይንት ዋን ማይልስ “4.1 Miles” የተሰኘው በዴልፊ ማትዚኣራኪ የተሰራው ፊልም በአጭር ጥናታዊ ፊልም መደብ እጩ ሆነው ቀርበዋል።

XS
SM
MD
LG