አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
የስድስት ዓመት ፍልስጤም - አሜሪካዊ ሕፃን የገደለው ግለሰብ ጥፋተኛ ተባለ
በዩናይትድ ስቴትስ፣ ኤሊኖይ ግዛት የሚኖሩ ሙስሊም አሜሪካውያን የቅዱስ ረመዳንን የጾም ወር በጀመሩበት ወቅት፣ የስድስት ዓመቱን የፍልስጤም ተወላጅ አሜሪካዊ በመግደል በተከሰሱት ግለሰብ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፏል።
የአሜሪካ ድምጿ ኬን ፋራቦው በዚህ ዙሪያ ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም