በዩናይትድ ስቴትስ፣ ኤሊኖይ ግዛት የሚኖሩ ሙስሊም አሜሪካውያን የቅዱስ ረመዳንን የጾም ወር በጀመሩበት ወቅት፣ የስድስት ዓመቱን የፍልስጤም ተወላጅ አሜሪካዊ በመግደል በተከሰሱት ግለሰብ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፏል።
የአሜሪካ ድምጿ ኬን ፋራቦው በዚህ ዙሪያ ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
በዩናይትድ ስቴትስ፣ ኤሊኖይ ግዛት የሚኖሩ ሙስሊም አሜሪካውያን የቅዱስ ረመዳንን የጾም ወር በጀመሩበት ወቅት፣ የስድስት ዓመቱን የፍልስጤም ተወላጅ አሜሪካዊ በመግደል በተከሰሱት ግለሰብ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፏል።
የአሜሪካ ድምጿ ኬን ፋራቦው በዚህ ዙሪያ ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም