በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምሥራቅ ሃረርጌ ዞን ፖሊስ ባደረገው አሰሳ የጦር መሳሪያዎች ማግኘቱን ገለፀ


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

በኦሮምያ ክልል የምስራቅ ሃረርጌ ዞን ባደረገው አሰሳ ልዩ ልዩ የጦር መሳሪያዎችን ማግኘቱን አስታወቋል። እነኚህ የጦር መሳሪያዎች ከተያዙባቸው መካከል 375ቱ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን የዞኑ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኢንስፔክተር ቶለሳ ጎሹ ለቪኦኤ አስታውቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የምሥራቅ ሃረርጌ ዞን ፖሊስ ባደረገው አሰሳ የጦር መሳሪያዎች ማግኘቱን ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:16 0:00


XS
SM
MD
LG