በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ሱዳን ጉዳይ የኢጋድ መሪዎች እየተወያዩ ነው


የኢትዮጵየ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይን አቶ መለስ ዓለም
የኢትዮጵየ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይን አቶ መለስ ዓለም

በደቡብ ሱዳን ሰላም ላይ ለመነጋገር የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ባለሥልጣን - ኢጋድ መሪዎች እዚያው ደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ላይ ስብሰባ ተቀምጠዋል።

በደቡብ ሱዳን ሰላም ላይ ለመነጋገር የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ባለሥልጣን - ኢጋድ መሪዎች እዚያው ደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ላይ ስብሰባ ተቀምጠዋል።

በስብሰባው ሃሣብና ሂደት ላይ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን እስክንድር ፍሬው ወደ ጁባ ደውሎ የኢትዮጵየ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይን አቶ መለስ ዓለምን አነጋግሯል።

ቃለ ምልልሱ ቀጥሎ ይቀርባል።

በደቡብ ሱዳን ጉዳይ የኢጋድ መሪዎች እየተወያዩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG