ዋሽንግተን —
የሶማልያ ዋና ከተማ ውስጥ የተካሄደው ይህ የአንድ ቀን ጉባዔ አጀንዳዎች ደቡብ ሱዳን፣ የሶማልያ ምርጫና ደኅንነት ናቸው።
ዛሬ በተጀመረው ጉባዔ ላይ ሰባት የኢጋድ መሪዎች መገኘታቸውም ታውቋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።