በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢጋድ ፕለስ የተሰኘዉ አደራዳሪ ቡድን ቀን ገደበ


ኢጋድ ፕለስ ተብሎ የተሰየመ ቡድን ስለ ደቡብ ሱዳን የፀጥታ ሁኔታ መወያየቱን ቀጥሏል
ኢጋድ ፕለስ ተብሎ የተሰየመ ቡድን ስለ ደቡብ ሱዳን የፀጥታ ሁኔታ መወያየቱን ቀጥሏል

የደቡብ ሱዳን የመጨረሻዉ የሰላም ስምምነት እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር የፊታችን ነሐሴ 17 እንዲፈረምIGAD PLUS የተሰኘዉ አደራዳሪ ቡድን ቀን ገደበ።

ቡድኑ በኢጋድ ልዩ ልዑካን የተዘጋጀዉን ረቂቅ የስምምነት ሰነድም አጽድቋል። ሰነዱ ለደቡብ ሱዳን ተፋላሚወገኖች የሚሰጠዉ በነገዉ እለት ነዉ ተብሏል።

ዝርዝሩን ከእስክንድር ፍሬዉ ዘገባ ያድምጡ።

ኢጋድ ፕለስ የተሰኘዉ አደራዳሪ ቡድን ቀን ገደበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG