በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢጋድ አባል አገሮች የጤና ጥበቃ ሚንስትሮችና የጸረ ኢቦላ ዘመቻቸው


የኢጋድ ጤና ጥበቃ ሚኒስትሮች ኢቦላና ሌሎች ድንበር ተሻጋሪ በሽታዎችን በጋራ ስለመከላከል ዉይይት ይዘዋል።

please wait

No media source currently available

0:00 0:06:48 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በአዲስ አበባ የተሰባሰቡት የኢጋድ አባል አገሮች የጤና ጥበቃ ሚንስትሮች ኢቦላን ጨምሮ ሥጋት በሆኑ በሆኑ የጤና ችግሮች ላይ ለመምከርና የጋራ እቅድ ለመንደፍ የታለመ የአራት ቀናት ውይይት ጀምረዋል።

በተለይ በኢቦላ ጉዳይ የአካባቢው አገሮች በጋራ ሲነጋገሩ የመጀመሪያው ያለመሆኑን የገለጹት የኢትዮጵያው የጤና ጥበቃ ሚንስትር ዶ/ር ከሰተ-ብርሃን አድማሱ እንደ ቀጣይ ሂደት ሊታይ እንደሚችል አብራርተዋል።

የዘገባውን ዝርዝር ከዚህ ያዳምጡ፤

XS
SM
MD
LG