በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተፈናቃዮች የሚገኙበት ሁኔታ የከፋ መሆኑን ቀይ መስቀል አስታወቀ

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በትግራይ፣ በአማራና በአፋር ክልሎች ውስጥ የተቀያየሩት የግንባር መስመሮች ለመፈናቀል የዳረጋቸው በዐስሮች ሺሆች የሚቆጠሩ ሰዎች የሚገኙበት ሁኔታ እጅግ የከፋ መሆኑንን ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት አስታወቀ።

መጠለያዎች የተጨናነቁ መሆናቸውን ተፈናቃዮቹ ለሌሎችም ከአየር ሁኔታና ከጤና ጋር ለተያያዙ ችግሮች ሊጋለጡ እንደሚችሉ አይ ሲ አር ሲ አክሎ አሳስቧል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ተፈናቃዮች የሚገኙበት ሁኔታ የከፋ መሆኑን ቀይ መስቀል አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:46 0:00


This item is part of
XS
SM
MD
LG