በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ህወሓት ጦርነት በከፈተባቸው የአማራ ክልል ከተሞች የተፈናቃዮች ቁጥር ጨምሯል"-ግዛቸው ሙሉነህ


ግዛቸው ሙሉነህ
ግዛቸው ሙሉነህ

ህወሓት ጦርነት ከከፈተባቸው የአማራ ክልል ከተሞች የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር ከ250ሺ በላይ መድረሱን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ።

ከተለያዩ ክልሎች ተፈናቅለው የመጡ ከአንድ ነጥብ ሁለት ሚሊዮን በላይ ተፈናቃዮች በአማራ ክልል እንደሚገኙና በየወሩ ከ150 ሺ ኩንታል በላይ የእርዳታ እህል እንደሚያስፈልግም የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ተናግረዋል።

ትናንት ወደ ላሊበላ ሰርጎ በገባ የህወሓት ታጣቂ ቡድን ላይም እርምጃ እየተወሰደ ነው ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ህወሓት ጦርነት በከፈተባቸው የአማራ ክልል ከተሞች የተፈናቃዮች ቁጥር ጨምሯል"-ግዛቸው ሙሉነህ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:57 0:00


XS
SM
MD
LG