በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲዋን ወደ እየሩሳሌም በማዛወር ዕቅድ በተነሳ ግጭት ፍልስጤማውያን ታሰሩ


ዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲዋን ወደ እየሩሳሌም የማዛወር ዕቅዷን ይፋ ማድረግ ተከትሎ ከተቀሰቀሰው ቀውስና ግጭት ጋር በተያያዘ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን መታሰራቸው ተዘገበ።

ዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲዋን ወደ እየሩሳሌም የማዛወር ዕቅዷን ይፋ ማድረግ ተከትሎ ከተቀሰቀሰው ቀውስና ግጭት ጋር በተያያዘ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን መታሰራቸው ተዘገበ።

በግጭቶቹ የሞቱት ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ ባለበት፤ በየፊናቸው ድንጋይና አስለቃሽ ጭስን መፋለሚያቸው ያደረጉት ፍልስጤማውያንና እሥራኤላውያን ዳግም ወደ ኃይል ትንቅንቁ ፊታቸውን መልሰዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲዋን ወደ እየሩሳሌም በማዛወር ዕቅድ በተነሳ ግጭት ፍልስጤማውያን ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:27 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG