በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦፌኮና ኦነግ ስለታሰሩና ስለተለቀቁ አባሎቻቸው


በመንግሥት ፀጥታ ኃይሎች ታስረው ከተፈቱ ሰዎች መካከል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ ምሥራቅ ወለጋ ተወካይ በሁለት ዓመት ውስጥ ሁለት ጊዜ በመታሰሬ በቤተሰቤ ኑሮና ስነ-ልቦናዬ ላይ ጫና ፈጥሯል ይላሉ።

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/ እና የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ /ኦፌኮ/ ፓርቲ አመራሮችና አባላት መታሰራቸው በግለሰቦቹና ቤተሰቦቻቸው እንዲሁም በወደፊቱ የፖለቲካ ተሳትፏቸው ላይ ሊፈጥር ስለሚችለው ተፅዕኖ ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኦፌኮና ኦነግ ስለታሰሩና ስለተለቀቁ አባሎቻቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:33 0:00


XS
SM
MD
LG