በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፋሽን ትርዒት በአዲስ አበባ   


 የፋሽን ትርዒት በአዲስ አበባ   
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00

የፋሽን ትርዒት በአዲስ አበባ   

በአዲስ አበባ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራትንና ከአፍሪካ ውጭም የሌሎች ሀገራት ዲዛይነሮችን ያሳተፈ የፋሽን ትርዒት ተካሒዷል፡፡ “ሀብ ኦፍ አፍሪካ ፋሽን ዊክ” በሚባል ተቋም የተዘጋጀው ይኸው ለአምስት ቀናት የቆየው የፋሽን ትርኢት፣ 18 ዲዛይነሮች የፈጠራ ስራዎቻቸውን አሳይተውበታል፣ ተመልካቾችንም አዝናንተውበታል፡፡ አዘጋጆቹ፣

የፋሽን ትርዒቱ አዳዲስ የአልባሳት ዲዛይኖችን ለማስተዋወቅ ዕድል ይፈጥራል ሲሉ፣ ዲዛይነሮቹ ደግሞ የገበያ ትስስር የሚፈጠርበትና ልምድ የሚለዋወጡበት መድረክ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG