በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌዴሬሽን ም/ቤት የምርጫ ውሳኔን አስመልክቶ የተፎካካሪ ፓርቲዎች አስተያየት


የፌዴሬሽን ምክር ቤት
የፌዴሬሽን ምክር ቤት

ስድስተኛው ሃገርቀፍ ምርጫ እስከሚካሄድ ድረስ በሥልጣን ላይ ያለው አስተዳደር ሃገሪቱን የማስተዳደር ሃላፊነት እንዲቀጠል የፌዴሬሽን ምክር ቤት በቅርቡ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ተቃውሟቸውን ያሰሙ አንዳንድ የተፎካካሪ ድርጅቶች እንዳሉት በውሳኔው የአስፈፃሚው አካል ተፅዕኖ ያለመኖሩ ውሳኔውን በመላ ሃገሪቱ ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑን ምክር ቤቱ ገለጠ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የፌዴሬሽን ም/ቤት የምርጫ ውሳኔን አስመልክቶ የተፎካካሪ ፓርቲዎች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00


XS
SM
MD
LG