በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምርጫ ጉዳይ የፌዴሬሽን ም/ቤት ውሳኔን ሦስት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ተቃወሙ


የፌዴሬሽን ምክር ቤት
የፌዴሬሽን ምክር ቤት

በኢትዮጵያ አሁን በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ምርጫ እስኪከናወን በሥልጣኑ እንዲቀጥል የፌዴሬሽን ምክር ቤት ትናንት የሰጠውን ውሳኔ ሦስት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ተቃወሙ።

ውሳኔው ለሃገሪቱ ሰላምና መረጋጋት አደጋ የሚፈጥር ነው ሲሉም ሥጋታቸውን ገለጽ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በምርጫ ጉዳይ የፌዴሬሽን ም/ቤት ውሳኔን ሦስት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ተቃወሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:51 0:00


XS
SM
MD
LG