በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል የወሰንና የማንነት ጥያቄ ጉዳይ


ባህር ዳር
ባህር ዳር

በአማራ ክልል የወሰንና የማንነት ጥያቄ ባለባቸው ቦታዎች ያሉ ዜጎችን ደኅንነት ለመጠበቅ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያሳለፈውን ውሳኔ አስፈፃሚው አካል ተግባራዊ እንዲያደርግ የአማራ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ አሳስበዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በአማራ ክልል የወሰንና የማንነት ጥያቄ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00


XS
SM
MD
LG