No media source currently available
በአማራ ክልል የወሰንና የማንነት ጥያቄ ባለባቸው ቦታዎች ያሉ ዜጎችን ደኅንነት ለመጠበቅ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያሳለፈውን ውሳኔ አስፈፃሚው አካል ተግባራዊ እንዲያደርግ የአማራ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ አሳስበዋል።