በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሕገ መንግሥቱን ድንጋጌዎች ማሻሻል እንደሚያስፈልግ ተገለፀ


የኢትዮጵያ ፓርላማ
የኢትዮጵያ ፓርላማ

የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔ ገለልተኛም ነፃም አይደሉ ተባለ፡፡ የሕገ መንግሥት ፍርድ ቤት ማቋቋም፣ ለዚህ ችግር ትልቅ መፍትሄ እንደሆነም ተገለፀ፡፡

የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔ ገለልተኛም ነፃም አይደሉ ተባለ፡፡ የሕገ መንግሥት ፍርድ ቤት ማቋቋም፣ ለዚህ ችግር ትልቅ መፍትሄ እንደሆነም ተገለፀ፡፡

ይሄን ለማድረግ ግን አንዳንድ የሕገ መንግሥቱን ድንጋጌዎች ማሻሻል የግድ መሆኑን አንድ የሕግ ተመራማሪ ተናገሩ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የሕገ መንግሥቱን ድንጋጌዎች ማሻሻል እንደሚያስፈልግ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG