በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የበረታ ድርቅ ሥጋት በምሥራቅ አፍሪካ


የበረታ ድርቅ ሥጋት በምሥራቅ አፍሪካ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:59 0:00

የበረታ ድርቅ ሥጋት በምሥራቅ አፍሪካ

ባለፉት ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያን፥ የኬንያንና የሶማሊያን ሰፊ አካባቢዎች ያዳረሰው ድርቅ ዘንድሮም ከቀጠለ ሃያ ሚሊዮን የሚሆን ሰው እጅግ ለከፋ ረሃብ ሊጋለጥ እንደሚችል የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስጠንቅቋል።

ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጅት ታየ ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG