No media source currently available
የበረታ ድርቅ ሥጋት በምሥራቅ አፍሪካ
Print
ባለፉት ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያን፥ የኬንያንና የሶማሊያን ሰፊ አካባቢዎች ያዳረሰው ድርቅ ዘንድሮም ከቀጠለ ሃያ ሚሊዮን የሚሆን ሰው እጅግ ለከፋ ረሃብ ሊጋለጥ እንደሚችል የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስጠንቅቋል።
ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጅት ታየ ታቀርበዋለች።