በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አብዛኞቹ የኢጋድ አባል አገሮች ድህነትን አላስወገዱም ተባለ


የኢጋድ አባል አገሮች ድህነትን አላስወገዱም ተባለ
የኢጋድ አባል አገሮች ድህነትን አላስወገዱም ተባለ

የተገኘ እድገት ካለም፥ ሁሉን አቀፍ አለመሆኑ፥ ወጣቱን ማህበረሰብ ለችግር መዳረጉ ተነገረ።

አብዛኛው የምሥራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን /IGAD/ አባል ሀገሮች፥ ባለፉት 15 ዓመታት በሚፈለገው መጠንና በሚለንየሙ የልማት ግቦች አኳያ ድህነትን አልቀነሱም ተባለ። በአንዳንድ ሀገሮች ደግሞ ድህነት ጭራሹን መባባሱ ተነግሯል። የተገኘው እድገት ሁሉን አቀፍ አለመሆኑ ደግሞ፥ ብዙ ወጣቶችን ለአደገኛ ስደት መዳረጉ ተገልጿል።

መለስካቸው አምሃ የላከውን ዘገባ የተያያዘውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።

አብዛኞቹ የኢጋድ አባል አገሮች ድህነትን አላስወገዱም ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

XS
SM
MD
LG