በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በባንግላዴሽ በተከሰተው ኮሌራ የዓለም የጤና ድርጅት ፋጣን ምላሽ


የዓለም የጤና ድርጅት በባንግላዴሽ የተከሰተውን የኮሌራ መነሳት ለመከላከል 9መቶ ሺህ ብልቃጥ የክትባት መድሃኒት ልኳል።

የዓለም የጤና ድርጅት በባንግላዴሽየተከሰተውን የኮሌራ መነሳት ለመከላከል 9መቶ ሺህ ብልቃጥ የክትባት መድሃኒት ልኳል።

የክትባቱ መድሃኒት የተላከው ቀደም ሲል በየመን ለተከሰተው ግዙፍ የኮሌራ ወረርሺኝን የዓለሙ ድርጅት ፈጣን ምላሽ መስጠት እንደነበረበት መግለፁን ተከትሎ ነው።

የዓለሙ የጤና ድርጅት /WHO/ እአአ እስከ 2030 ድረስ ኮሌራን ጨርሶ ለማጥፋት ቃል ገብቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በባንግላዴሽ በተከሰተው ኮሌራ የዓለም የጤና ድርጅት ፋጣን ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG