በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጅማ የተፈናቃዮች መጠለያ በተከሰተ በሽታ የሰው ህይወት አለፈ


በጅማ የተፈናቃዮች መጠለያ ውስጥ ሰሞኑን በተከሰተ በሽታ ሕይወት ማለፉን አንዳንድ የመጠለያው ነዋሪዎች ተናግረዋል።

የከተማው መንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት በመጠለያው መገኘቱን ኩፍኝ አስታውቶ በበሽታው አንድ ህፃን መሞቱን ሌላ አንድ ሰው ደግሞ ከህመሙ ጋር ተያያዥ ባልሆነ አጋጣሚ ማለፉን ለቪኦኤ ገልጿል።

የኦሮሚያ ጤና ቢሮ በበኩሉ ይህን ችግር የሚያጣራ የቴክኒክ ኮሚቴ አዋቅሮ ወደ ሥፍራው መላኩን አስታውቋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በጅማ የተፈናቃዮች መጠለያ በተከሰተ በሽታ የሰው ህይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG