በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሀረር የተነሳ አድማ


ፎቶ፦ ሶሻል ሚዲያ
ፎቶ፦ ሶሻል ሚዲያ

በወለጋ መንግሥት በንጹሃን ላይ ተገቢ ያልሆነ እርምጃ ጥሏል ያሉትን ኮማንድ ፖስት በመቃወም በሀረር ከተማ ሁሉን አቀፍ አድማ ተጠርቷል።

በከተማው የንግድ ተቋማትና የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ዝግ ሲሆኑ የትራንስፖርት አገልግሎትም ተቋርጧል።

አድማው ለ3 ቀን እንደሚቆይ የአድማው ተሳታፊዎች ለቪኦኤ አስታውቀዋል። ተመሳሳይ አድማዎች በአንዳንድ የምሥራቅ ሀረርጌ ከተሞችም መጠራታቸው ተሰምቷል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሀረር የተነሳ አድማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:21 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG