በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደንገጎ አካባቢ በህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች ላይ ዘረፋ ተካሄደ


ደንገጎ
ደንገጎ

በምሥራቅ ሀረርጌ ደንገጎ አካባቢ በህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች ላይ ተደጋጋሚ ዘረፋ እየተፈፀመ ነው ሲሉ የሐገር አቋራጭ አውቶብሶች ስምሪት ኃላፊዎች በተለይ ለቪኦኤ አስታወቁ፡፡

የምሥራቅ ሀረርጌ ዞን ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ስዩም ደገፋ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር አውለን ምርመራ እያደረግን ነው ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

ደንገጎ አካባቢ በህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች ላይ ዘረፋ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG