በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድርቅ ከሀረርጌ አካባቢ የተፈናቅሉ ድጋፍ ጠየቁ


በድርቅ ምክንያት ከሀረርጌ ተፈናቅለው ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሀሙሩ ወረዳ የሰፈሩ ቪኦኤ ያነጋገራቸው ተፈናቃዮች ድጋፍ ቢደረግልንም ችግራችንን በዘላቂነት የሚፈታ ምቹ የግብርና መሬት እንዲሰጠን እንፈልጋለን አሉ::

የዞኑ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ኃላፊ ቅሬታው ተገቢ መሆኑን ገልፀው በዞኑ ሌላ ምቹ ቦታ ተፈልጎ እንዲሰፍሩ አልያም ሌላ ቦታ እንዲሄዱ አቅጣጫ ተቀምጧል ሲሉ ለቪኦኤ ገልፀዋል::

የኦሮምያ ክልል ግብርናና ተፈጥሮ ኃብት ቢሮ ምክትል ኃላፊ በበኩላቸው በ2012 ዓ.ም. ዕልባት እንዲሰጠው ይሰራል ብለዋል::

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በድርቅ ከሀረርጌ አካባቢ የተፈናቅሉ ድጋፍ ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG