በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከጉጂ ዞን "ተፈናቅለናል" ያሉ ባለሃብቶች መንግሥትን ካሣ ጠየቁ


ከምዕራብ ጉጂ ዞን ተፈናቅለናል ያሉ 27 የቡና አቅራቢ ባለሃብቶች ለወደመ ንብረታቸው የፌዴራሉ መንግሥት ወደ 150 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ካሣ ጠየቁ።

ከምዕራብ ጉጂ ዞን ተፈናቅለናል ያሉ 27 የቡና አቅራቢ ባለሃብቶች ለወደመ ንብረታቸው የፌዴራሉ መንግሥት ወደ 150 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ካሣ ጠየቁ።

በመጭው የምርት ዘመን ሥራቸውን ለመጀመር እንዲችሉም አስቸኳይ ዕርምጃ እንዲወስድ ተማፅነዋል። በየጊዜው ለሚከሰተው ግጭት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጠውም ጥሪ አቅርበዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ከጉጂ ዞን "ተፈናቅለናል" ያሉ ባለሃብቶች መንግሥትን ካሣ ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:14 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG