No media source currently available
ከምዕራብ ጉጂ ዞን ተፈናቅለናል ያሉ 27 የቡና አቅራቢ ባለሃብቶች ለወደመ ንብረታቸው የፌዴራሉ መንግሥት ወደ 150 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ካሣ ጠየቁ።