በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ ጉጂ ቆላማ ወረዳዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መታሰራቸው ተገለፀ

በምሥራቅ ጉጂ ቆላማ ወረዳዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መታሰራቸውን ነዋሪዎች ገለፁ። በምስራቅ ጉጂ የተለያዩ ወረዳዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መታሰራቸውን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገለፁ።
የኦሮሚያ የፀጥታ ቢሮ በበኩሉ ሰዎች በአካባቢው የተለያዩ ወንጀሎች በመፈፀም የሚታወቁትን የኦነግ ሸማቂዎች በቁጥጥር እያዋሉ መሆኑን ገልፆ፤ ከሕግ ውጪ የተያዘ ሰው የለም ብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በምሥራቅ ጉጂ ቆላማ ወረዳዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መታሰራቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:08 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG