በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ጉጂና በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ ግጭት ዕረቀ ሰላም ተበጀለት


Map locating Amhara and Oromiya regions where protests occurred in Ethiopia.
Map locating Amhara and Oromiya regions where protests occurred in Ethiopia.

በምዕራብ ጉጂና በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ አዋሳኝ አከባቢዎች ለሦስት ዓመታት የዘለቀው ግጭትና ጥቃት ትናንት በወረደ ዕርቀ ሰላም እልባት ተበጅቶለታል ተብሏል፡፡

የታጠቀ ኃይል የሚያካሂደውን ኢሰብዓዊ ጥቃቶችን ለመከላከል የሚያስችል ዕርምጃ እየወሰደ መሆኑን የምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳደር አስታውቋል፡፡

የአማሮ ወረዳ አስተዳደር በበኩሉ ለሦስት ዓመታት ተዘግቶ የነበረ መንገድ ለህዝብ አገልግሎት መከፈቱን ተናግረው የመከላከያ ሰራዊትና የፀጥታ ኃይል ከአካባቢው እንደማይነሳ ይልቁንስ ተጨማሪ ኃይል በማስገባት ቀጠናውን የማፅዳት ሥራ በሁለቱም ክልል መንግሥታትና በህዝቦች ይከናወናል ብሏል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በምዕራብ ጉጂና በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ ግጭት ዕረቀ ሰላም ተበጀለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG