“መፀዳዳት በሽንት ቤት” በሚል መሪ ቃል የተካሄደው 21ኛው ታላቁ ሩጫ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች፣ የውጭ ሃገር ዜጎች፣ ታዋቂ ሰዎች እና በርካታ ህዝብ የተሳተፈበት የስፖርት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
21ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ
25 ሺህ ሯጮች የተሳተፉበት 21ኛው ታላቁ ሩጫ አዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ።

1
21ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፤ ተሳታፊዎች

2
21ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፤ ተሳታፊዎች

3
21ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፤ ተሳታፊ

4
21ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፤ ተሳታፊዎች