No media source currently available
በአማራ ክልል ያለፈው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ወቅት “የቁጥጥር መላላት ነበር” የሚል ለክልሉ የትምህርት ቢሮም ለሃገር አቀፉ የፈተናዎችና ምዘና ኤጀንሲም የቀረበ ቅሬታ እንደሌለ የክልሉ የትምህር ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ይልቃል ከፍአለ ገልፀዋል።