በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል የኢትዮጵያ የብሔራዊ 12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ጉዳይ


በአማራ ክልል የኢትዮጵያ የብሔራዊ 12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:38 0:00

በአማራ ክልል ያለፈው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ወቅት “የቁጥጥር መላላት ነበር” የሚል ለክልሉ የትምህርት ቢሮም ለሃገር አቀፉ የፈተናዎችና ምዘና ኤጀንሲም የቀረበ ቅሬታ እንደሌለ የክልሉ የትምህር ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ይልቃል ከፍአለ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG