በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ የምግብ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር እያወዛገበ ነው


በኢትዮጵያ የአስቸኳይ የምግብ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር እያወዛገበ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:23 0:00

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ የምግብ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር እያወዛገበ ነው

በኢትዮጵያ ወደ 4 ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው መንግሥት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዛሬ ባወጡት በጋራ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል ።

የትግራይ እና የአማራ ክልል ባለሥልጣናት ግን መግለጫው የችግሩን አጠቃላይ ስዕልና መጠን አያሳይም ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያድምጡ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG