በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያና በሶማሌ ክልል ግጭቶች የሰው ሕይወት መጥፋቱን መንግሥት ገለፀ


ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ
ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ

በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኞች ወረዳዎች ሰሞኑን በተካሄዱ ግጭቶች የሰው ሕይወት መጥፋቱን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ተናግረዋል፡፡

በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኞች ወረዳዎች ሰሞኑን በተካሄዱ ግጭቶች የሰው ሕይወት መጥፋቱን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ተናግረዋል፡፡

በሀገሪቱ ያለው አጠቃላይ የሰላም እና የፀጥታ ሁኔታ ግን መሻሻል ማሳየቱን ነው ሚኒስትሩ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ያመለከቱት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በኦሮምያና በሶማሌ ክልል ግጭቶች የሰው ሕይወት መጥፋቱን መንግሥት ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:37 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG