በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በስዊድን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሠልፍ ወጡ


በጎተበርግ ስዊድን ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሠልፍ
በጎተበርግ ስዊድን ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሠልፍ

በጎተበርግ ስዊድን ኗሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ዛሬ የተቃውሞ ሠልፍ አካሂደዋል።

ኢትዮጵያ ውስጥ ይፈፀማል ያሉትን የመብት ረገጣ እና የግፍ ግድያ በማስመልከት፣ ለስዊድን መንግሥት፣ ይልቁንም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ግንኙነት ያላቸውን ተቋማትና ድርጅቶች አቋማቸውን እንዲመረምሩ ለማሳሰብ ነው ሠልፍ የወጣነው ብለዋል፤ በጎተበርግ ስዊድን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፡፡

የሠላማዊ ሠልፉ አስተባባሪ የሆኑት የጎተቦርግ ዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ግርማ ብርሃኑ ለቪኦኤ እንደገለፁት፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚካሄደውን የሠላም እጦት፣ በህዝቦች መካከል ያለውን የመካፋፈል ፖሊሲ፣ መንግሥት የሚያራምደውን እና የሠዎችን ሕይወት ማጥፋት ድርጊት ለመቃወም ነው የተሠባሰብነው ብለዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በስዊድን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሠልፍ ወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:29 0:00

XS
SM
MD
LG