በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጎንደር ወጣቶች


ፎቶ ፋይል፡- ጎንደር
ፎቶ ፋይል፡- ጎንደር

በዕርዳታ በተገኘ ገንዘብ ባጃጅ ገዝቶ በመስጠት ሥራ ያልነበራቸው ያላቸውን ሃያ አምስት ወጣቶች ሥራ ማስጀመሩን የከተማ አስተዳደሩ የጥቃቅንና የአነስተኛ ንግዶች ልማት መምሪያ ገልጿል።

በዕርዳታ በተገኘ ገንዘብ ባጃጅ ገዝቶ በመስጠት ሥራ ያልነበራቸው ያላቸውን ሃያ አምስት ወጣቶች ሥራ ማስጀመሩን የከተማ አስተዳደሩ የጥቃቅንና የአነስተኛ ንግዶች ልማት መምሪያ ገልጿል።

ከተማይቱ ውስጥ ያሉ አንዳንድ ወጣቶች ደግሞ ተሽከርካሪዎቹ የተሰጣቸው ወጣቶች “ሥራ አጥ አይደሉም፤ መተዳደሪያ ያላቸው በመሆናቸው ባጃጁን የወሰዱት በሙሉ ሌሎችን ቀጥረው እያሠሩ ነው” ይላሉ።

መሥሪያ ቤቱ በበኩሉ “ወጣቶቹን የመለየት ሥራ የተካሄደው በጥንቃቄ ነው፤ ችግር አለበት ከተባለ ጥቆማ ማድረግ ይቻላል” ይላል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የጎንደር ወጣቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG