በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎንደር አንድ የታወቁ ካህን ለስድስት ወራት ያለ ፍትሕ መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው ገልፀውልናል


kelemework ashagre
kelemework ashagre

የእስሩ ምክኒያት የኮከብ አርማ የሌለው ባንዲራ እንዲሰቀል አድርገዋል የሚል ነበር ተብሏል።

በጎንደር በስብሰባ አዳራሽ መግቢያ ላይ የኮከብ አርማ የሌለው ባንዲራ እንዲሰቀል አድርገዋል በሚል በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ አስፈፃሚ ወታደራዊ እዝ የታሰሩ ቄስ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ የታሰሩበት ጉዳይ በክልሉ የፍትሕ ቢሮ ውድቅ ቢደረግም ፤ ላለፉት ስድስት ወራት በእስር ላይ ናቸው ሲሉ ቤተሰቦቻቸው ገለጹ።

ታሳሪው የሰሜን ጎንደር ዞን ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ሊቀአዕላፍ ቀለምወርቅ አሻግሬ የታሰሩበትን ሁኔታ አስመልክቶ የክልሉ መንግሥት በጉዳዩ ላይ መረጃ የለኝም ብሏል።

ጽዮን ግርማ ያዘጋጀችውን ዝርዝር ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

በጎንደር አንድ የታወቁ ካህን ለስድስት ወራት ያለ ፍትሕ መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው ገልፀውልናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG