በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰኮሩ የኤሌክትሪክ ሀይል ማከፋፈያ የደረሰው ቃጠሎ


በሰኮሩ የደረሰውን ቃጠሎ
በሰኮሩ የደረሰውን ቃጠሎ

ዛሬ ጠዋት ግልገል ጊቤ አንድና ግልገል ጊቤ ሁለት ሃይድሮ ኤለክትሪክ ኃይል ማመንጫዎች መካከል በሚገኝ ትልቅ የኤለክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ በአንድ ትራንስፎርመር ላይ የደረሰውን ቃጠሎ ወደሌላ እንዳይዛመት ለመከላከልና ለማጥፋት መቻሉ ተገልጿል።

ዛሬ ጠዋት ግልገል ጊቤ አንድና ግልገል ጊቤ ሁለት ሃይድሮ ኤለክትሪክ ኃይል ማመንጫዎች መካከል በሚገኝ ትልቅ የኤለክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ በአንድ ትራንስፎርመር ላይ የደረሰውን ቃጠሎ ወደሌላ እንዳይዛመት ለመከላከልና ለማጥፋት መቻሉ ተገልጿል። ማምሻውን ያነጋግረናቸው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የውጭ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ምስክር ነጋሽ የቃጠሎው መነሾ ከስፍራው በደረሳቸው መረጃ ከክረምቱ ጋር የተያያዘ ቴክኒካዊ እክል ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሰኮሩ የኤሌክትሪክ ሀይል ማከፋፈያ የደረሰው ቃጠሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:21 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG