ዋሺንግተን ዲሲ —
አዲሱ ፕሬዚዳንት ህይወታቸውን ሙሉ በጋና ፖለቲካ ውስጥ ያሳለፉ ሲሆኑ ናና አኩፎ አዶ ለፕሬዚዳንትነት ያሸነፉት ምጣኔ ሃብቱን አስተከክላለሁ ብለው ቃል በመግባታቸው ነው።
ሀገሪቱ ነዳጅ ዘይት እያመረተች ቢሆንም ዕዳ አየተጫናት ሙስናው እያተባባሰ የሥራ አጡም ቁጥር እየጨመረ ተቸግራለች።
ፍራንቼስካ ካክራ ፎርሰን ከዋና ከተማዋ ከአክራ ቀጣዩን ዘገባ ልካለች፤ ቆንጅት ታየ ታቀርበዋለች፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡