በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋና የገጠማትን የኢኮኖሚ ቀውስ ለመፍታት ተመራጩ ፕሬዝደንት የሚጠበቅባቸውን እንዲያደርጉ ተጠየቀ


የምርጫ ቦርድ ባለሥልጣናት ድምፅ ቆጠራ ላይ እአአ ታኅሣሥ 7/2024
የምርጫ ቦርድ ባለሥልጣናት ድምፅ ቆጠራ ላይ እአአ ታኅሣሥ 7/2024
ጋና የገጠማትን የኢኮኖሚ ቀውስ ለመፍታት ተመራጩ ፕሬዝደንት የሚጠበቅባቸውን እንዲያደርጉ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:31 0:00

የቀድሞ የጋና ፕሬዝደንት እና የተቃዋሚ መሪው ጃን ማሃማ ባለፈው ቅዳሜ በተደረገው ምርጫ ማሸነፋቸውን የሃገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ዛሬ ሰኞ አስታውቋል። ማሃማ ወደ ሥልጣን የመመለሳቸው ጉዳይ የተደበላለቁ አስተያየቶችን በማስተናገድ ላይ ነው። አንዳንዶች ማሃማት በአዲስ መልክ ለማስተዳደር በመመለሳቸው ደስታቸውን ሲገልጹ፣ ሌሎች ደግሞ የጋናን የኢኮኖሚ ተግዳሮቶች የመፍታት አቅማቸው ላይ ጥያቄ አላቸው።

የቪኦኤው ሰናኑ ቶድ ከአክራ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG