ዋሺንግተን ዲሲ —
ኮሚሽኒ በአንድ አንድ አካባቢዎች ከተመዘገበው መራጭ በላይ የሆነ ድምፅ ተሰጧል፤ ሌሎችም ጣልቃ ገብ ተግባራት ተፈፅመዋል የሚሉ አሉባልታዎች እየተናፈሱ ስለሆነ ቆጠራውን በከፍተኛ ጥንቃቄ ለማከናውን ብለን ነው ሲል አስታውቋል፡፡
ገዥው ፓርቲ እና ተቃዋሚዎች ግን ውጤቱን በየፊናቸው እየተናገሩ ነው፡፡
-
ቆንጂት ታየ