በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኅዳሴ ጉዳይ የአፍሪካ ኅብረት መግባት


በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የፕሬስ ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን
በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የፕሬስ ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን

"በወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ፕሬዚዳንት ሰብሳቢነት በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ዙሪያ የተደረሰው ስምምነት ድርድሩ ወደ አፍሪካ መመለሱን ያረጋገጠ ነው" ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የፕሬስ ኃላፊ ለቪኦኤ ገልፀዋል።

ግድቡን የመሙላት ሥራም ቀደም ሲል በወጣው ዕቅድ መሠረት እንደሚከናወን ኃላፊው አቶ ንጉሡ ጥላሁን አስታውቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኅዳሴ ጉዳይ የአፍሪካ ኅብረት መግባት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:38 0:00


XS
SM
MD
LG