በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ተጨማሪ ሁለት ተርባይኖች ኀይል ማመንጨት ጀመሩ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሁለት ተርባይኖች፣ ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ ኀይል ማመንጨት መጀመራቸውን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናግረዋል፡፡

እያንዳንዱ ተርባይን 400 ሜጋ ዋት ኀይል እንደሚያመነጭ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በጥቂት ወራት ውስጥ ሦስት ተጨማሪ ተርባይኖች ሥራ እንደሚጀምሩም ጠቁመዋል፡፡

የግድቡ ግንባታ ወደ መጠናቀቅ እያመራ ስለመኾኑ እየተገለጸ ያለው፣ ከታችኞቹ የተፋሰሱ አገራት የሚነሡ ስጋቶች እና ተቃውሞዎች በቀጠሉበት ወቅት ነው፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG