በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከጋሞ ብሔረሰብ ባህላዊ መሪ ጋር የተደረገ ቃለምልልስ

በኢንተርኔት ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር የነበረ ፎቶ ነው። ይህንን ፎቶ መሰርት በማድረግ ከቆሙት የጋሞ አባቶች መካከል አንዱን አነጋግረናቸዋል።
በኢንተርኔት ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር የነበረ ፎቶ ነው። ይህንን ፎቶ መሰርት በማድረግ ከቆሙት የጋሞ አባቶች መካከል አንዱን አነጋግረናቸዋል።

በቡራዩ በሚኖሩ የጋሞ ተወላጆች ላይ የተፈፀመውን ግድያ ተከትሎ በጋሞ ጎፋ ዞን ዋና ከተማ አርባ ምንጭ የታየውን የአንዳንድ ወጣቶች የጥቃት ሙከራ ከተከላከሉት የጋሞ ብሔረሰብ ባህላዊ መሪ አንዱን አነጋግረናቸዋል።

አመቺ የሆነውን ሥርዓት ለመገንባት ኢትዮጵያ ከራሷ ባህልና ማኅበራዊ አወቃቀር መነሳት አለባት ሲሉ የጋሞ ብሔረሰብ ባህላዊ መሪና የቀድሞው የተቃዋሚ አመራር ካኦ ደምሴ ፃራ ተናግረዋል።

(ቃለ ምልልሱን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)

ከጋሞ ብሔረሰብ ባህላዊ መሪ ጋር የተደረገ ቃለምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:40 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG