በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሙርሌ ታጣቂዎች እንደገና ማጥቃታቸውን ጋምቤላ ክልል አስታወቀ


የሙርሌ ታጣቂዎች እንደገና ማጥቃታቸውን ጋምቤላ ክልል አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00

የሙርሌ ታጣቂዎች እንደገና ማጥቃታቸውን ጋምቤላ ክልል አስታወቀ

ከደቡብ ሱዳን ድንበር አቋርጠው ኢትዮጵያ ጋምቤላ ክልል የገቡ የሙርሌ ታጣቂዎች ትናንት ሦስት ሰዎችን መግደላቸውን፣ ሁለት የደቡብ ሱዳን ስደተኞችን ማቁሰላቸውንና ሦስት ሕፃናትን አፍነው መውሰዳቸውን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል።

የክልሉ ቃል አቀባይ አቶ ኡጌቱ አዲንግ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡጥ ቃል ታጣቂዎቹ ከታኅሣስ ወዲህ አሥራ ሦስት ሰዎችን መግደላቸውን በስደተኞች ላይ ጉዳት ሲያደርሱ ግን የአሁኑ የመጀመሪያ መሆኑን አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG