በጋምቤላ ያለው የጥሎሽ ባህል በወጣት የትዳር ጓዶች እና በሴቶች ላይ ያሳደረው ጫና
የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር በጋምቤላ ክልል በአኝዋ፣ በኑዌር፣ ማጃንግ እና በኦፖ ጎሳዎች ውስጥ “በሴቶች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ የሚያሳድሩ ባህላዊና ልማዳዊ ድርጊቶችን ለይቶ ለማውጣት ይረዳል” ያለውን ፈጣን የዳሰሳ ጥናት በቅርቡ ሰርቷል፡፡ በጋምቤላ ሴቶች እንደ ንብረት እንደ ሚቆጠሩ፣ በየዕለቱ በባሎቻቸው እንደሚገረፉ፣ ትዳር ለመመሥረት የሚሹ ወንዶች እህቶቻቸውን እንደጥሎሽ እንደሚለዋወጡና ሌሎችም በደልና ጫና የሚያሳድሩ ልማዶች እንዳሉ ጥናቱ ያሳያል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 20, 2023
ጥንታዊ ዕደ-ጥበባትን ለአዲሱ ትውልድ
-
ማርች 18, 2023
ጤፍ በአሜሪካ
-
ማርች 17, 2023
ደቡብ ክልል ውስጥ ከሁለት ሚሊየን በላይ ሰው እርዳታ ይጠብቃል
-
ማርች 17, 2023
ኢትዮጵያ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን “ዛቻ” ተቃወመች
-
ማርች 17, 2023
በድርቅ ምክኒያት በቦረና ብሔራዊ ፓርክ የሚገኙ እንስሳት እየሞቱ ነው
-
ማርች 16, 2023
በጉራጌ ዞን የም/ቤት አባላትን ጨምሮ ብዙ ሰው መታሰሩን ነዋሪዎች ገለፁ