በጋምቤላ ያለው የጥሎሽ ባህል በወጣት የትዳር ጓዶች እና በሴቶች ላይ ያሳደረው ጫና
የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር በጋምቤላ ክልል በአኝዋ፣ በኑዌር፣ ማጃንግ እና በኦፖ ጎሳዎች ውስጥ “በሴቶች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ የሚያሳድሩ ባህላዊና ልማዳዊ ድርጊቶችን ለይቶ ለማውጣት ይረዳል” ያለውን ፈጣን የዳሰሳ ጥናት በቅርቡ ሰርቷል፡፡ በጋምቤላ ሴቶች እንደ ንብረት እንደ ሚቆጠሩ፣ በየዕለቱ በባሎቻቸው እንደሚገረፉ፣ ትዳር ለመመሥረት የሚሹ ወንዶች እህቶቻቸውን እንደጥሎሽ እንደሚለዋወጡና ሌሎችም በደልና ጫና የሚያሳድሩ ልማዶች እንዳሉ ጥናቱ ያሳያል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 23, 2024
የቡድን ሰባት ሀገራት ኤምባሲዎች ከሰሜን ኢትዮጵያ የሚወጡት ዘገባዎች እንዳሳሰባቸው ገለጹ
-
ኤፕሪል 23, 2024
ኬኒያውያንና ኢትዮጵያውያን በለንደኑ ማራቶን ድል ቀናቸው
-
ኤፕሪል 23, 2024
በዚምባብዌ የወህኒ ቤቶችን መጨናነነቅ ለማቅለል እስረኞች በምሕረት ተለቀቁ
-
ኤፕሪል 23, 2024
ኒዠር ውስጥ አሜሪካዊያን ወታደሮች እንዲወጡ የሚጠይቅ ሰልፍ ተካሄደ
-
ኤፕሪል 22, 2024
በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የተነሣን የእሳት ቃጠሎ ለማስቆም ጥረቱ ቀጥሏል
-
ኤፕሪል 22, 2024
የኢዜማ መግለጫ እና የህወሓት ምላሽ