በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋምቤላ ውስጥ የክልሉ ተወላጅ አሜሪካዊ ጨምሮ አራት የአኙዋክ ብሄረሰብ አባላት ታሰሩ

ጋምቤላ ውስጥ አንድ የክልሉ ተወላጅ አሜሪካዊ ጨምሮ ቢያንስ አራት የአኙዋክ ብሄረሰብ አባላት መታሰራቸው ተሰምቷል።

ጋምቤላ ውስጥ አንድ የክልሉ ተወላጅ አሜሪካዊ ጨምሮ ቢያንስ አራት የአኙዋክ ብሄረሰብ አባላት መታሰራቸው ተሰምቷል። ከኑዌር ብሄረሰብ በኩልም ፕሬዚዳንቱን የማይደግፉ የታሰሩ እንዳሉ ነው ምንጮች የሚናገሩት።

ትውልደ ኢትዮጵያ አሜሪካዊው ዶ/ር ማኝ ኚያንግ ሚኔሶታ ክፍለ ሀገር የሚኖሩ የስነ ልቦና ሀኪም እንደሆኑ ተገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ጋምቤላ ውስጥ የክልሉ ተወላጅ አሜሪካዊ ጨምሮ አራት የአኙዋክ ብሄረሰብ አባላት ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00

  • 16x9 Image

    ቆንጂት ታየ

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG