በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

G20 ዘጠነኛ የመሪዎች ስብሰባውን በብሪስቤን ያደርጋል።


G20 በመባል የሚታወቁት የአለም ከበርቴ ሀገሮች መሪዎች በሳምንቱ ማብቂያ ከህዳር 6 እስከ 7 በ Brisbane ተገናኝተው በምጣኔ ሃብትና ልማት እድገት ላይ ለመነጋገር እየተዘጋጁ ባሉበት ወቅት፥ አፍሪካ ከዚህ ጉባኤ ተጠቃሚ ትሆናለች ወይ የሚሉ ጥያቄዎች ቀርበዋል።

የ G20 መሪዎች ስብሰባ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


የአለም ሃብታሞቹ ሀገሮች ይህን የቅዳሜና እሁዱን አመታዊ የመሪዎች ስብሰባ የሚያደርጉት፥ በንግድ እደትና በስራ መፍጠር ትልሞች ላይ ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታዎች እየታዩ ባለበት ወቅት ነው።

ደቡብ አፍሪካና ሌሎች የ G20 አባላት ተጠቃሚነታቸው ሊረጋገጥ በሚችልበት ሁኔታ ላይ፥ ባልደረባችን Thuso Khumalo ከ Johannesburg ያደረሰንን ዘገባ ዝርዝር ከዚህ ያድምጡ።

XS
SM
MD
LG