በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህወሓት የኤርትራ ከተሞች ላይ ሮኬት ተኮሰ ተባለ 

ፎቶ ፋይል፦ አስመራ
ፎቶ ፋይል፦ አስመራ

ዛሬ አርብ ማምሻውን ህወሓት በርካታ ሮኬቶችን ወደ ኤርትራ ከተሞች እንደተኮሰ ኤኤፍፒ /አጃንስ ፍንስ ፕሬስ/ዘግቧል።

ሮኬቶቹ በአስመራ የሰዎች አንቅስቃሴ በሚበዛባቸው የመኖሪያ አካባቢዎች አቅራቢያ መውደቃቸውን የኤርትራ ፕሬስ አረጋግጧል። ነገር ግን በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ የተገለፀ ነገር የለም።

This item is part of
XS
SM
MD
LG