ዋሺንግተን ዲሲ —
ዛሬ አርብ ማምሻውን ህወሓት በርካታ ሮኬቶችን ወደ ኤርትራ ከተሞች እንደተኮሰ ኤኤፍፒ /አጃንስ ፍንስ ፕሬስ/ዘግቧል።
ሮኬቶቹ በአስመራ የሰዎች አንቅስቃሴ በሚበዛባቸው የመኖሪያ አካባቢዎች አቅራቢያ መውደቃቸውን የኤርትራ ፕሬስ አረጋግጧል። ነገር ግን በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ የተገለፀ ነገር የለም።
ዛሬ አርብ ማምሻውን ህወሓት በርካታ ሮኬቶችን ወደ ኤርትራ ከተሞች እንደተኮሰ ኤኤፍፒ /አጃንስ ፍንስ ፕሬስ/ዘግቧል።
ሮኬቶቹ በአስመራ የሰዎች አንቅስቃሴ በሚበዛባቸው የመኖሪያ አካባቢዎች አቅራቢያ መውደቃቸውን የኤርትራ ፕሬስ አረጋግጧል። ነገር ግን በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ የተገለፀ ነገር የለም።