Print
ዛሬ አርብ ማምሻውን ህወሓት በርካታ ሮኬቶችን ወደ ኤርትራ ከተሞች እንደተኮሰ ኤኤፍፒ /አጃንስ ፍንስ ፕሬስ/ዘግቧል።
ሮኬቶቹ በአስመራ የሰዎች አንቅስቃሴ በሚበዛባቸው የመኖሪያ አካባቢዎች አቅራቢያ መውደቃቸውን የኤርትራ ፕሬስ አረጋግጧል። ነገር ግን በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ የተገለፀ ነገር የለም።